Skip Navigation.

አለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት መረጃዎችን መፈለግ

የተከፈሉ ወሮታዎች


2. ወሮታ ለፍትህ ፕሮግራም የአለምአቀፍ ሽብር ጥቃቶችን ለማክሸፍ ያስቻሉ ወይም በቀድሞ የሽብር ጥቃቶች ላይ የተሳተፉ ሰዎችን ወደፍትህ ለማቅረብ የረዱ መረጃዎችን ለሰጡ ከ60 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ከ100 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የበለጠ ወሮታ ከፍሏል፡፡

በነዚህ መረጃዎች መነሻነትም ከብዙዎች ሌሎች የሚከተሉት ግለሰቦች ወደፍትህ እንዲቀርቡ የደርጓል፡፡:

ዑዴ ሁሴን
ቁሳይ ሁሴን
ራምዚ አህመድ ዩሴፍ
ሚር አይማል ካንሲ
ሃምሲራጂ ማሩሲ ሳሊ
ቶቲንግ ክራፍት ሃኖ
ሙህሲን ከድር አልካፋጂ
ካሚስ ሲርሃን አልመሃመድ
መሀመድ ዝማም አብድራዛቅ አልሳዱን
ካዳፊ ጃንጃላኒ
አቡ ሶ ለይማን
ኤድጋር ናቫሮ

መረጃዎን ለመስጠት ፈቃደኛ የሆኑ ልበ ሙሉ ግለሰቦችም የሽብርተኝነት ጥቃቶችን በመከላከልና በማስቀረት ረገድ የራሳቸውን እርዳታ አበርክተዋል፡፡: